ንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
የንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሚገኙ የመንግስት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማት አንዱ ነው።
አመሰራረቱም በ1962 ዓ.ም
በሁለተኛ
ደረጃ
ትምህርት
ቤትነት
ተቋቋመ።
ከ1970 ዓ.ም ጀምሮ የቀለም ትምህርትና የሙያ ትምህርትን ጎን ለጎን
ሰጥቷል፡፡ ከ1994 ዓ.ም ጀምሮ ኮሌጁ በሁለት ደረጃዎች (10+1፣ 10+2) እንዲሁም በ1998 ዓ.ም የማሰልጠን አቅምን ወደ10+3
በማሳደግ የዲፕሎማ ፕሮግራሞችን መስጠት ጀመረ፡፡ በ2003 ዓ.ም ደግሞ የቴክኒክና ሙያ ስልጠናን ከደረጃ አንድ እስከ ደረጃ አምስት
ሲሰጥ ቆይቶ በ2005 ዓ.ም ንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የሚል ስያሜውን አግኝቶ ለአገራችን ብቃት ያላቸው ቴክኒሻኖችን በማፍራት የስኬት
ጎዞዉን ላለፉት 56 ዓመታት ዘልቋል።
Nefas Silk Polytechnic College
Nefas Sil
Polytechnic College is one of the government technical and vocational education
and training institutions in Addis Ababa City Administration.
It was
established in 1969 GC as a secondary school. Since 1977 GC, it has been
providing both academic and vocational education. Since 2001 GC, the college
has been offering diploma programs at two levels (10+1, 10+2) and in 2005 GC,
it has increased its training capacity to 10+3. In 2010 GC started offering
technical and vocational training from level one to level five. In 2012 GC, it
was renamed Nefas Sil Polytechnic College and has been producing qualified
technicians for our country for the past 56 years.