ራዕይ

በ2022 በሙያዊ ክህሎቱ የበቃ ባለሙያ እና በስራ ገበያ ተወዳዳሪ የሆነ ኢንተርፕራይዝ የሚያፈራ ተቋም ሆኖ ማየት፤

VISION

By 2029, to be a premier institution producing competent, innovative, and market-competitive professionals through inclusive, sustainable, and technology-driven TVET education.

ተልዕኮ 

በአዲስ አበባ ከተማ ህብረተሰቡንና ኢንዱስትሪውን በማሳተፍ በውጤት ተኮር ስልጠና በመዘርጋት ብቁ፣ ተወዳዳሪና የፈጠራ ክህሎት ያለዉ የሰለጠነ የሰው ኃይል ማፍራት ፣ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍና የቴክኖሎጂ ምርምር፤ኢኖቬሽንና ሽግግር አገልግሎቶችን በመስጠት የጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት፣ ኢንዱስትሪውንና የከተማዋን ህብረተሰብ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ነው፡፡

MISSION 

In the city of Addis Ababa, by involving the society and the industry, it is to produce qualified, competitive and creative workforce with result-oriented training, industrial extension support and technology research, innovation and transfer services to ensure the benefit of micro and small institutions, the industry and the society of the city.

እሴቶች

·        ሙያዊ ልህቀት

·        ጥራትና ተደራሽነት

·        ገበያ ተኮር

·        አዳዲስ ፈጠራ ማመንጨት

·        ለለውጥ ዝግጁ መሆን

·        አጋርነት

·        ተለማጭነት 

·        አካታችነት 

·        ከስነ-ምህዳር ጋር ተስማሚነት 

·        ጠንካራ የስራ ባሕል

VALUES

·        Vocational Excellence

·        Quality & Accessibility

·        Market Oriented

·        Innovativeness and Technology Adoption

·        Readiness for Change and Continuous Improvement

·        Partnership and Collaboration

·        Flexibility and Responsiveness

·        Inclusiveness and Equity

·        Green TVET and Sustainability

·        Strong Work Culture and Accountability


MOTTO

No One Left Behind!

Copyright © All rights reserved.

Created with