Strategic Direction NSPTC Anual Budget Report

NSPTC Anual Budget Report

18th July, 2026

የንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ2018 ዓ/ም የሥራ አፈፃፀም ግምገማ አካሄደ

ሐምሌ10/2018
የንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ የኮሌጅ አመራሮች፤አሰልጣኞች ና የአስተዳደር ሰራተኞች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡
በግምገማው መድረክ የ2018 ዓ.ም የኮሌጁ ስራ አፈፀፃም የተመዘገቡ ውጠቶች በዝርዝር የተገመገመ ሲሆን ከስልጠና አሰጠጥ አንፃር የሠልጣኞች ሙያ ብቃት መደጉ፤የትብብር ስልጠና ጥራት ና ተደረሽነት መሳደግ ፤ የስራ ትስስር ና የአጨጭር ስልጠና ሲሆን ከተቀም ልማት አንፃር የአሳልጣኞች አቅም ግንባታ ማሳደግ፤ወርክሾፕ አደረጀጀት ፤አራንጎዴ ቴ/ሙያ ና የኢንዱስትሪ አሳልጣኞች ማፍራት መቻሉ ና ከቴክኖሎጂ ልማት ና ኢ/ኤክስቴንሽን ድጋፍ አንፃር ውጤታማ የኢ/ኤክስቴንሽን ድጋፍ መደረጉ፤የአንቃሳቃሽ ሙያ ብቃት መደጉ፤ሞዴል ኢ/ዞች ማፍጣር ፤ ዘመነዊ ኢንኩቤሽን መዕከል መደረጀቱ ፤የቴክኖሎጂ ስራ ፤ ዲጂታል አይሲቲ፤ ተግባራዊ ጥናት ና ምርምር መደረጉ፡፡ በተጨማሪም በስራ አፈፃፀም ወቅት ያጋጠሙ ተግዳሮቶች የተገኙ ልምዶች እና ለቀጣይ የሚወሰዱ የማሻሻያ እርምጃዎች ላይ ሰፊውይይት ተካሂዷል፡፡
ተሰታፊዎች የኮሌጁን የአገልግሎት ጥራት ለማሻሻል የስልጠና ውጤታማነትን ለማጠናከር የተቋሙን አፈፃፀም ይበልጥ ለማሳደግ የሚያግዙ ጥያቄዎችን ገንቢ አስተያየቶች ና ምክረ ሃሳቦችን አቅርበዋል፡፡
የኮሌጁ አመራሮች ለተነሱት ጥያቄዎች በዘርፋቸው የሚመለከታቸውን በመመለስ የተሰጡትን ገንቢ አስተያየቶች ደግሞ ከኮሌጁ ማህበረሰብ ጋር በመሆን በቀጣይ ሁለት ወራትና በሚቀጥለው በጀት ዓመት በትጋት እንደሚሰሩ ገልፀዋል፡፡
በመጨረሻም የኮሌጁ ዲን አቶ ሸለማ ንጉሱ በ2018 ዓ.ም የተመዘገበውን የስራ አፈፃፀም የኮሌጁን ማህበረሰብ በማመስገን በቀጣይ በ2019 ዓ/ም የበጀት ዓመት የኮሌጁን ስትራቴጂካዊ ግቦችን ለማሳካት ሁሉም አመራሮች፤አሰልጣኞችና የአስተዳደር ሰራተኞች በተቀናጀ አሰራር፤በትብብር እና በከፍተኛ ተጠያቂነት የ90 ቀናት ንቅናቄ ዕቅዳችን መሠረት በመድረግ የቅበላ አቅም ማሳደግ፤ የወርክሾፕ አደረጀጀት መጠናከር፤ማሽነሪ ጥገና መድረግ፤ግብዓት መማለት፤ኢንተርፕራይዞች ልያታ ና ርክክብ ፡የቴክኖሎጂ ፋብሪኬሽን በመጠናከር በዝግጅት ምዕረፍ ምቹ ሁኔታ በማፍጣር ለትግባራ ምዕራፍ የበለጠ ውጤት እንዲመጣ አሳስበዋል፡፡

.

Copyright © All rights reserved.

Created with