Call us:
+251900668262
|
Mail us for help:
nifasilkpolytech@aatvetb.edu.et
|
Help center
360° Support - We are here to assist you.
Nefas Silk Polytechnic College
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Strategic Direction
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Departments
Back
Departments
ICT Departments
Automotive Technology
Business And Finance
Construction Technology
Electrical And Electronics Technology
Hotel And Hospitality
Manufacturing Technology
Textile Garment And Leather
Woodwork Technology
More
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Strategic Direction
Industury Extension Support And Acknowledgement
Industury Extension Support And Acknowledgement
18th July, 2026
የንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የሞዴል ኢንተርፕራይዞች ምርጥ ተሞክሮን የማስፋትና የዕውቅና መርሀ-ግብር ተካሄደ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
በአዲስ አበባ ከተማ ስራ ና ክህሎት ቢሮ የንፋስ ስልክ ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ድጋፍ ከሚደረግላቸው አንቀሳቃሾች መካከል የተመረጡ ሞዴል ኢንተርፕራይዞች ተሞክሯቸውን አቅርበው ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል።
የንፋስ ስልክ ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን በለሙያ አቶ ጌታቸው ተፈራ የሞዴል መመልመያ ሰነድ የቀረቡት እንደ ኮሌጅ በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፎች ማለትም በሒሳብ አያያዝ፣ በካይዘን፣ በክህሎት ክፍተት እና በስራ ፈጠራ ለኢንተርፕራይዞች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የገልፁ ሲሆን አቶ ተደለ ሀይሉ የመርሀ-ግብሩ ዋና አላማ የሚደረገውን ድጋፍ ተጠቅመው ውጤት ላመጡ ኢንተርፕራይዞች እውቅና መስጠትና ተሞክሯቸውን ለሌሎች እንዲያካፍሉ ማድረግ ነው ብለዋል።
በንፋስ ስልክ ኮሌጅ የቴክኖሎጂ ና ኢ/ኤ አቶ ባህሩ ሻፊ አንቀሳቃሽ ኢንተርፕራይዞች ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆኑ በኮሌጅ ደረጃ ከሚደረገው ድጋፍ ባሻገር የባለድርሻ አካላት በቅንጅት መስራት እና መተባበር ወሳኝ ነው በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል።
በመጨረሻም የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ ከሚያገኙ አንቀሳቃሾች መካከል የተሻለ አፈፃፀም ያስመዘገቡ ኢ/ዞች ከቢሮው የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ና ኢንኩቤሽን ቡድን መሪ ከሆኑት ከአቶ ተደለ ሀይሉ ና የቴክኖሎጂ ልማት ና ኢ/ኤክስቴንሽን ም/ዲን ከአቶ ባህሩ ሻፊ እጅ የሰርተፍኬት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
.