Call us:
+972244204
|
Mail us for help:
nifasilkpolytech@aatvetb.edu.et
|
Help center
360° Support - We are here to assist you.
Nefas Silk Polytechnic College
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Departments
Back
Departments
ICT Departments
Accounting And Finance
Automotive Technology
Construction
Electrical And Electronics Technology
Hotel And Hospitality
Manufacturing Technology
Textile Garment And Leather
Woodwork Technology
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
More
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
የንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሰራተኞችና አመራሮች የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ
የንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሰራተኞችና አመራሮች የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ
05th August, 2025
የንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሰራተኞችና አመራሮች የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 የንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሰራተኞች እና አመራሮች "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል በአንድ ጀንበር 700ሚልዮን ችግኝ ተከላ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 13 በአዲስ አበባ ስራና ክህሎት ቢሮ አስተባባሪነት በተካሄደው መርሀ ግብር ዐሻራቸውን አኑረዋል።
የንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዲን አቶ ሸለማ ንጉሱ: አረንጓዴ አሻራችን ሀገራችን የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የምታደርገውን እንቅስቃሴ የሚደግፍ ነው ያሉ ሲሆን በተጨማሪም ኮሌጁ በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ የማህበረሰቡን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችል ስትራቴጂ ነድፎ ከሚያከናውናቸው ቁልፍ የልማት ዘርፎች መካከል አንዱ አረንጓዴ ዐሻራ መሆኑን ገልጿል፡፡
በተጨማሪም ኮሌጁ ኢትዮጵያ ወደ አረንጓዴ ኢኮኖሚ የምታደርገውን ግስጋሴ በዘላቂነት ለመደገፍ የሚያስችሉ ቀጣይነት ያላቸው መሰረተ ልማቶችን በመገንባት ላይ እንደሚገኝ አመላክቷል፡፡
ንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
.