Call us:
+972244204
|
Mail us for help:
nifasilkpolytech@aatvetb.edu.et
|
Help center
360° Support - We are here to assist you.
Nefas Silk Polytechnic College
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Departments
Back
Departments
ICT Departments
Accounting And Finance
Automotive Technology
Construction
Electrical And Electronics Technology
Hotel And Hospitality
Manufacturing Technology
Textile Garment And Leather
Woodwork Technology
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
More
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
የ2017 ዓ.ም በጀት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት
የ2017 ዓ.ም በጀት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት
23rd July, 2025
የንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ2017 ዓ.ም በጀት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ አከሄደ።
==============
ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም
በ2017 በጀት ዓመት በቁልፍ ና አበይት ተግባራት እቅድ አፈጻጸም ላይ ከኮሌጁ ማህበረሳብ ና ባለድርሻ አከላት እንዲሁም የሰራ ና ክህሎት ፅ/ቤት የዘርፉ ኃላፊዎች ና አስተባባሪዎች በተገኙበት የቴክኖሎጂ ልማት ና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አግልግሎት ም/ዲን በአቶ ባህሩ ሻፊ ሪፖርቱ ቀርቦ ውይይት ተድርጓል ።
በውይይቱ የአካዳሚክ ጉደዮች ም/ዲን ወ/ሮ መስከረም አስፈው የስልጠና ጥራት ለማስጠበቅ በጋራ ና በቅንጅት ስራዎች ማስረት የስፈልጋል ብሎዋል ።
ውይይቱን የመሩት የንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዋና ዲን አቶ ሸለማ ንጉሱ እንደገለጹት በበጀት ዓመቱ የስልጠና ጥራት በማሳደግ ና የኢንተርኘራይዞችን ምርት ና ምርታማነት በማሳደግ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ትኩረት ሰጥቶ በመሰራቱ በበጀት ዓመቱ የተገኙ ዋና ዋና ውጤቶች
- በ4ኛ ሀገር አቀፍ ክህሎት ውድድር በቴክኖሎጂ 1ኛ ደረጀ ተሻለሚ መሆን መቻሉ።
- በጥናት ና ምርምር በ2ኛ ደረጀ ተሻለሚ
-የISO ሰርትፊኬሽን ማግኘቱ።
-የአፈሪካ ሊደርሺኘ ግራንድ ሪወርድ ተሻለሚ መሆን መቻሉ
-የሌማት ትሩፈት ስራዎች ማስረቱ ና ሌሎች ስራዎች ተጨበጭ ውጤት መመዝገቡን ገልፀዋል ።
በበጀት ዓመቱ በሁሉም ዘርፎች በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡበት በጀት ዓመት ሲሆን ይህም ለቅንጅታዊ ሥራ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ መሰራቱ ያስገኘው ውጤት ብሎዋል።
ቀጣይ በትኩረት የሚሰሩት ስራዎች
-የርፎርም ስራዎችን መጠናከር ።
-የቴክኖሎጂ፣ጥናት ና ምርምር ስራ መጠናከር
-የስልጠና ጥራትን መረጋገጥ።
-የአሰልጣኞች አቅም ግንባታ።
-ካይዘን ቀጣይነቱ መረጋገጥ።
-ISO ተግበራዊ መድረግ
-የተቋም ልማት ስራዎች።
- ወርክሾፕ የማዘመን ስራ በትኩረት ሲሰራ መቆየቱንና በቀጣዩ በጀት ዓመት ይበልጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።
.